የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የመንግስት ሰራተኞች አዲሱን የደሞዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያን በተመለከተ የክልልና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሀላፊዎችና የሚመለከታቸው ባለሙያዎችን አወያይቷል።By ACSC / November 4, 2024 የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የመንግስት ሰራተኞች አዲሱን የደሞዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያን በተመለከተ የክልልና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሀላፊዎችና የሚመለከታቸው ባለሙያዎችን አወያይቷል። ከመስከረም ወር ጀምሮ የመጨረሻው ውሳኔ ሲጠበቅ የነበረው የመንግስት ሠራተኞች አዲሱ ደሞዝ ከጥቅምት ወር እንደሚጀምር የገንዘብ ሚኒስቴር ማሳወቁ ይታወሳል። +4 All reactions: 8686